Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዳኛ ፕሬዚደንት ሆነው ተሾሙ

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዳኛ ፕሬዚደንት ሆነው ተሾሙ

ቀን:

_የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት የቡሌ ሆራ ፕሬዚደንት ያለመከሰስ መብት ተነሳ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስ የግዢ መመሪያን በመተላለፍ የተለያዩ ግዢዎችን በመፈጸም የሙስና ወንጀል ተጠርጥረዋል የተባሉት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ጫላ ዋታ(ዶ/ር)ን ያለመከሰስ መብት ያነሳው፣ በፍትሕ ሚኒስቴር ጥያቄ መሆኑ ታውቋል።

ምክር ቤቱ ከለውጥ በፊት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት ፕሬዚደንት የነበሩትንና ባሁኑ ጊዜ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበሩትን ወ/ሮ ሌሊሴ ደሳለኝን የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት እንዲሁም ወ/ሮ ዛህራ ዑመርን ምክትል ፕሬዚደንት አድርጎ ሾሟል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...