- Advertisement -

‹‹ቻርልስ ደሞ ያበዛዋል››

የመንደር ወሬ የማያመልጣቸው ስኮትላንዳዊው አያ ላዘንበሪ የሰሙትን ወሬ ለቡና አጣጫቸው ማክግሬገር እያወሩ ነበር፡፡ “የሚገርም እኮ ነው፤ አልሚራ ለእጮኛዋ ቻርልስ ቀለበቱን መለሰችለት አሉ፡፡ ይታይህ፣ ለስምንት ዓመታት ተጫጭተው ቆይተዋል፡፡ በዚያን ወቅት ደግሞ የቁጠባን ጥቅም ደጋግማ ስታስተምረው ነበር፡፡ ይሁንና በቅርቡ ከጋብቻቸው በኋላ 217 ጥንድ ካልሲዎቹን እንድትወሰውስለት ማስቀመጡን ባወቀች ጊዜ ትምህርቷ በደንብ እንደገባው በመገንዘቧ ግንኙነቷን አቋረጠች ‘ቻርልስ ደግሞ ያበዛዋል!’ አለች አሉ፡፡”

  • አረፈዓይኔ ሐጐስ “የስኮትላንዳውያን ቀልዶች” (2005)
- Advertisement -

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን

ከ ተመሳሳይ አምዶች

የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር

የአማራ ክልል ለ16ኛ ጊዜ ያዘጋጀው የባህልና ኪነጥበብ ፌስቲቫል ከጥር 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የተገኘው...

ስብሐትና ሄምንግዌይ ምንና ምን ናቸው?

ሄምንግዌይ አደንቀዋለሁ ታዲያ ሄምንግዌይ ተደንቆ ስብሐት ሊቀር ነው? ግራጫውን አድንቄ ጠይሙ ሊቀር... እንዴት ተደርጎ? ቀለማቸውና የሚጽፉበት ቋንቋ ይቅርና በሌለው ነገራቸው ሁለቱን ደራሲዎች አንድ ለማድረግ...

መወድስ

እሩቅ ሰው ሰው፣ ባዶ ሰው ስሜ ተዋናይ ነው ይህ ግጥሜን ለሰማህ በረዶ ለበረዶ መብረቅም ለመብረቅ ገዢና ተገዢ እንዳለው ታውቃለህ? ታድያ! በኃጢአተኛው የሚፈርድበት ለፃድቁ ደግሞ በቅን ሚፈርድለት የምጡቅ ኢዮር ሰማይ አምላክ በኢዮር ላይ...

ኅብራዊው ገጽታ

ከአምስት ቀን በፊት በዓለም ዙሪያ ያሉ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ኢትዮጵያን ጨምሮ የገና በዓልን  በየቤተ ክርስቲያናቸው አክብረዋል። ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችም በፎቶ አጅበው ዘግበውታል። ፎቶዎቹ በአዲስ...

የብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ገጽታ

ከሰባት አሠርታት በፊት በመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ (1923-1967) የታነፀው የያኔው ኢዮቤልዩ ያሁኑ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዘንድሮ ወደ ሙዚየምነት ተሸጋግሯል። በውስጡ...

‹‹የፒያሳ ናፍቆት››

እስከዛሬ ከአዲስ አበባ እንጂ ከኢትዮጵያ ወጥቼ አላውቅም፡፡ ቪዛ አጥቼ እንዳይመስልህ፡፡ የፒያሳን ናፍቆት ስለማልችለው ነው፡፡ ዲቪ የማልሞላው ለምን ይመስልሃል? አስር ብር አጥቼ መሰለህ!? ዲቪ የፒያሳ...

አዳዲስ ጽሁፎች

መንግሥት ገቢ ከመሰብሰብ ባሻገር ለሕዝብ ኑሮ ትኩረት ይስጥ!

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማደግ ያለበት በተገኘው ቀዳዳ ሁሉ ከሚሰበሰብ ታክስ ብቻ ሳይሆን ከግብርና፣ ከኢንዱስትሪ፣ ከማዕድን፣ ከአገልግሎትና ከሌሎች ሀብት አመንጪ ዘርፎች ጭምር ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ቁጥራቸው...

የኢትዮጵያን ትንሳዔ ለማብሰርና ለመከወን ምን እናድርግ?

በጌታነህ አማረ ኢትዮጵያ ማለት ታላቅ አገር ቀደምት የሰው ዘር መገኛና የሥልጣኔ ባለቤት የሆነች አገር እንደነበረች ታሪክ ሲያወሳን ይኖራል። በዚያውም ልክ ይህች ታላቅ ነበረች የምትባል አገር...

የምድራችን (የሰው ልጆች) ተማፅኖ — አረንጓዴ ፖለቲካ!

(ወጥመዶችና ማምለጫችን) በታደሰ ሻንቆ የወጥመዶች ዓለም በአፍሪካ ቀንድ አገሮች ዘንድ ያሉ ውዝግቦችና ግጭቶች ምንም ተቀባቡ ምን፣ መሬትን ውኃን አፈርን ማዕድናትን ንግድንና መሰል ጥቅሞችን የተመለከቱ ናቸው፡፡ በእነዚህ...

‹‹መንግሥት ከሁሉም ነገር በላይ ቅድሚያ ሰጥቶ የኢኮኖሚ ጫናውን ለመቀነስ የነዳጅ ድጎማውን መቀጠል ይኖርበታል›› ሰርካለም ገብረ ክርስቶስ (ዶ/ር)፣  የነዳጅ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ

የነዳጅ ግብይት ሥርዓትን ለመዘርጋትና ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ አዲስ አዋጅ ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቋል፡፡ በኢትዮጵያ በነዳጅ ሥርጭት ግብይትና በአጠቃላይ በዘርፉ ያሉትን ማነቆዎች...

ስለካፒታል ገበያ ምንነትና ፋይዳ ያልተቋረጠና የተብራራ መረጃ ማድረስ ያሻል!

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡ አገራዊ ኢኮኖሚውን ከመደገፍና ለተለያዩ ኢንቨስትመንቶች የሚውል ካፒታል ለማሰባሰብ እንደ አንድ አማራጭ የሚወሰድና ለኢትዮጵያ እንደ አዲስ ምዕራፍ የሚታይ ዕርምጃ...

ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተያዘለት የሥነ ተዋልዶ ጤና ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

በኢትዮጵያ በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተከሰቱ ጦርነቶችና ግጭቶች ምክንያት እየተስተጓጎለ የመጣውን የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት መልሶ ለማጠናከር ያስችላል የተባለ የ1.28 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ...
[the_ad id="124766"]

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን