Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ

ቀን:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት የቦርድ አባላትን ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓም መሰየሙ ታወቀ።
 
የንግድ ባንክ ቦርድ አባል ሆነው የተሰየሙት፣ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ|ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወንድም አገኝ ነገራና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር(ኢንሳ) ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግት ሀምድ ናቸው።
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...