- Advertisement - - Advertisement - ዜናየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: May 16, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት የቦርድ አባላትን ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓም መሰየሙ ታወቀ። የንግድ ባንክ ቦርድ አባል ሆነው የተሰየሙት፣ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ|ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወንድም አገኝ ነገራና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር(ኢንሳ) ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግት ሀምድ ናቸው። Previous articleየመሬት ሊዝ ጨረታ ከአራት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወጣNext articleሕወሓት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ተቃኝቶ እንዲስተካከል ጥያቄ አቀረበ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ ለሁለት ቀናት የተካሄደውን የፓርቲያቸውን የሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ አጠናቀው ወደ ቢሯቸው ሲመለሱ ቢሯቸው ውስጥ አማካሪያቸው አንድ ጽሑፍ በተመስጦ እያነበበ አገኙት] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - September 20, 2023 ምንድነው እንደዚህ መስጦ የያዘህ ጉዳይ? መጡ እንዴ ክቡር ሚኒስትር፣ የፓርቲው... የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል? ዮናስ አማረ - September 20, 2023 ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ... መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ ዳዊት ታዬ - September 20, 2023 ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ... አምናና ዘንድሮ! በጋዜጣዉ ሪፓርተር - September 20, 2023 እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...