Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበትምህርት ላይ የሚሰራና ኢትዮጽያን ጨምሮ 26 አገራት አባል የሆኑበት ድርጅት ሥራ ጀመረ

በትምህርት ላይ የሚሰራና ኢትዮጽያን ጨምሮ 26 አገራት አባል የሆኑበት ድርጅት ሥራ ጀመረ

ቀን:

በትምህርት ላይ የሚሠራና ኢትዮጽያን ጨምሮ 26 አገራትን በአባልነት ያቀፈው ኦርጋናይዜሽን ፎር ኤዱኬሽን ኮኦፕሬሽን የተባለ ድርጅት፣ዋና መቀመጫውን አዲስ አበባ አድርጎ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ። ዛሬ ግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ.ም. በይፋ ሥራ መጀመሩን ያስታወቁት የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አቶ ማንሱር ቢን ሙሳላም እንዳሉት፣ ለዋና ቢሮው ግንባታ የሚውልና ጎጃም በረንዳ አካባቢ የሚገኝ ስድስት ሄክታር መሬት ከመንግስት ተረክበዋል።

በትምህርት ላይ የሚሰራና ኢትዮጽያን ጨምሮ 26 አገራት አባል የሆኑበት ድርጅት ሥራ ጀመረ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

የሳውዝ ቱ ሳውዝ ትብብርን በማጠናከር ትምህርት ፍትሃዊ፣ አካታችና ተደራሽ እንዲሆን ድርጅቱ ከአባል አገራት ጋር በመሆን እንደሚሠራና በአገሮቹ ዘላቂ ልማት ለማሰቀጠልም ሳይንሳዊ ጥናቶችን እንደሚተገብር አክለዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...