Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅእንክርዳድን የዘራ እንክርዳድን….

እንክርዳድን የዘራ እንክርዳድን….

ቀን:

ጥንት ጀምሮ በቃል ሲነገር የሚኖረውን የአባቶቻችንን ተረት ብንመለከተው ብዙ የሚጠቅም ምክር እናገኝበታለን፡፡ ‹‹ደባ ራሱን ስለት ድግሱን›› እንደሚባለው ክፉ ሥራ መሥራት ጉዳቱ ለሠሪው ነው፡፡ ንብ ሌላውን አጠቃለሁ ስትል በመርዟ ትነድፋለች፡፡ እሷም ይህን ክፋት ከሠራች በኋላ አንድ ደቂቃ ሳትቆይ ትሞታለች፡፡ የእሳት ራትም እንዲሁ መብራቱን ለማጥፋት ስትሞክር ተቃጥላ ራሷ ትጠፋለች፡፡ ትንኝ የሰው ዓይን ለማወክ ትገባና ሕይወቷን አጥታ ተጎትታ ትወጣለች፡፡ እንክርዳድን የዘራ እንክርዳድን ያመርታል፡፡ ክፉ የሠራም ሰው በክፋቱ ይጠፋል፡፡ ሰው የሚድነው በምነቱና በቅንነቱ ብቻ ነው፡፡

  • አያሌው ዘብሔረ ጎጃም ‹‹አዲስ ዘመን›› (የካቲት 20 ቀን 1935 ዓ.ም.)
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...