የአርሲ ሴቶች ከልጆቻቸው ጋር በ1948 ዓ.ም.፣ በበቆጂ ከተማ አቅራቢያ ወደሚገኘው የሚስዮናውያን ክሊኒክ ጎራ ብለው ነበር። ሴቶቹ የለበሱት ዓይነት ባህላዊ አለባበስና አጋጊያጥ ይኖር ይሆን? ወይስ በምዕራባዊው ፋሽን ተተክቶ ይሆን? የሚሉት ከ68 ዓመት በፊት በቦታው የኖሩት ቲሞቲ ጆንሰን ናቸው፡፡
የአርሲ ሴቶች ከልጆቻቸው ጋር በ1948 ዓ.ም.፣ በበቆጂ ከተማ አቅራቢያ ወደሚገኘው የሚስዮናውያን ክሊኒክ ጎራ ብለው ነበር። ሴቶቹ የለበሱት ዓይነት ባህላዊ አለባበስና አጋጊያጥ ይኖር ይሆን? ወይስ በምዕራባዊው ፋሽን ተተክቶ ይሆን? የሚሉት ከ68 ዓመት በፊት በቦታው የኖሩት ቲሞቲ ጆንሰን ናቸው፡፡