Saturday, September 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የተኮስን እኛ ነን የሞትን እኛ ነን››

‹‹የተኮስን እኛ ነን የሞትን እኛ ነን››

ቀን:

ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ፣ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
በሚሌኒየም አዳራሽ በተከናወነው በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰበት ሀገረ ስብከታቸው፣  የዕርዳታ ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የተናገሩት። ሊቀ ጳጳሱ በሰኔ 25 ቀን 2015 ዓ.ም. ንግግራቸው፣ ዛሬ ስለ ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ስናገር ማንንም ባለ ዕዳ ለማድረግ አይደለም ካሉ በኋላ፣ ያጠፋን እኛ ነን የጠፋን እኛ ነን፣ ምናልባት ያጠፋፉን ያተኳኮሱን ከውጪ ሊሆኑ ይችላሉ፣ ከዛ በተረፈ ሁላችንም ባለ ዕዳዎች ነን ሲሉ አስረግጠው ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...