Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅኧረ በፈጠረሽ!

ኧረ በፈጠረሽ!

ቀን:

ንግግር አብቅቼ አፌን ተለጉሜ፤

ንግግር አብቅተሽ አልናገር ብለሽ፤

ስለተኮራረፍን፣

ፀሐይ ተሰበረች አላበራም ብላ፡፡

ጨረቃም ጠፋችው ደንግጣ ኮብልላ፤

ዳግም ዳቦ ላትጥል ተፈጥማ ምላ፡፡

            እኔና አንቺ ብቻ አለነው ከዚሁ፤

አኩርፈሽ፤ አኩርፌ፤

ኩርፍርፍ ብለን፤

ፍጥረት እስኪደንቀው የእኛ እንደዚህ መሆን፡፡

            ኧረ በፈጠረሽ!

አን. . . ዴ ሳቅ በይና፤

ፀሐይ ብልጭ ትበል፤

ሕይወት ትስረፅና!

(1965 ዓ.ም.)

ዮናስ አድማሱ ‹‹ጉራማይሌ›› (2006)

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...