Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ይሁንም አይሁንም ለማለት ውይይት ጥሩ ነበር፣ አጋጣሚ ሆኖ ከአባቶች ጋር አልተገናኘንም››

‹‹ይሁንም አይሁንም ለማለት ውይይት ጥሩ ነበር፣ አጋጣሚ ሆኖ ከአባቶች ጋር አልተገናኘንም››

ቀን:

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ የሰላም ልዑክ አባላትን ይዘው መቐለ ከተማ በደረሱበት ወቅት፣ የትግራይ የሃይማኖት አባቶችና ካህናት በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ አለመገኘታቸውን ተከትሎ የተናገሩት፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ በተቀበሏቸው ጊዜ ባደረጉት ውይይት የክልሉ ብፁዓን አበው ለምን እንዳልተገኙ አለመገለጹን አውስተው፣ ለሰላም ጥረት ማድረጉ አስፈላጊነቱን አመልክተዋል፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...