Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹መሬት በእናት ትመሰላለች፤ ታዲያ እናቱ ስትታረዝ ዝም ብሎ የሚመለከት ከመካከላችን ማን ሊኖር...

‹‹መሬት በእናት ትመሰላለች፤ ታዲያ እናቱ ስትታረዝ ዝም ብሎ የሚመለከት ከመካከላችን ማን ሊኖር ይችላል?››

ቀን:

የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አብዱልቃድር ገልገሎ (ዶ/ር)፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም. በተከናወነው የችግኝ ተከላ ላይ ከተለያዩ ጤና ተኮር መንግሥታዊና ሌሎች ተቋማት ለተውጣጡ ሠራተኞችች የተናገሩት፡፡ ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል በተከናወነው የችግኝ ተከላ፣ ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘው እንደተናገሩት፣ ዕፅዋት ምግብና መድኃኒት ውበትም ናቸው፡፡ ስለሆነም እኛ የጤናው ዘርፍ ሠራተኞች ደግሞ ለዚህ አገራዊ ተልዕኮ ግንባር ቀደም ሆነን መገኘት አለብን ብለዋል።

አያይዘውም ሁሉም በጋራ የሚኖኖርባትን መሬት መንከባከብ እንደሚገባ፣ ተክሎ ብቻ መሄድ ሳይሆን ለፍሬ እንዲበቁ ለማድረግ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...