Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የጃፓኑ ዩኒቨርሲቲ ስምምነት

የአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የጃፓኑ ዩኒቨርሲቲ ስምምነት

ቀን:

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከጃፓኑ ዓለም አቀፍ የስፖርት ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ነሐሴ 25 ቀን 2009 ዓ.ም. ተፈራርሟል፡፡ ፌዴሬሽኑ ስምምነቱ በስፖርት ሳይንስ ዘርፎች በተለይ በብቃት ምዘናና ትንተና በስፖርት ሕክምና፣ በስፖርት ሥነ ምግብ፣ በሥነልቦና፣ በአትሌቲክስ ሥልጠና እንዲሁም በሴቶች አትሌቶች ጉዳይ ለመሥራት ነው፡፡ ፌዴሬሽኑ በድረ ገጹ እንዳስታወቀው፣ ስምምነቱን የተፈራረሙት ፌዴሬሽኑን በመወከል ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ (ፎቶ በቀኝ) እና የጃፓኑ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ዶ/ር ሄዴኪ ናቸው፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...