Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊሰብዓዊ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ተረጂዎች ቁጥር 8.5 ሚሊየን ደረሰ

ሰብዓዊ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ተረጂዎች ቁጥር 8.5 ሚሊየን ደረሰ

ቀን:

የብሔራዊ አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን የበልግ አብቃይና አርብቶ አደር አካባቢዎች በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በቀጣይ አምስት ወራት ብቻ ከ8.5 ሚሊየን ህዝብ በላይ ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አስታወቀ፡፡

ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው የፌዴራል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች፣ የክልል ሴክተር ቢሮዎች፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኤጀንሲዎች፣ ከኢትዮጵያ ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነት ያቸው አገሮችና ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ያሳተፈው ጥናት ከግንቦት 15 እስከ ሰኔ 15 2009 ዓ.ም. ተካሂዷል፡፡

ቀደም ሲል 7.8 ሚሊየን የነበረው ይህ የተረጂዎች ቁጥር አሁን 8.5 ሚሊየን የደረሰ እንደሆነ ያስታወቀው ኮሚሽኑ፣ ለዚህም የበልግ ዝናብ መዛባት፣ የመኖና ግጦሽ ማነስ ብሎም በአንዳንድ አካባቢዎችም የምርት መቀነስና የውኃ እጥረት ምክንያት መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...