Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬከናፍር

ፍሬከናፍር

ቀን:

‹‹ኪነጥበብ አባቴ፣ ንጉሤና አሳዳሪዬ ነው፡፡ እፈራዋለሁ፡፡ አከብረዋለሁ፡፡ የኪነጥበብ ባሪያ ነኝ፤ ከኪነጥበብ የምለየው ስሞት ነው፡፡››

በ93 ዓመታቸው ዜና ዕረፍታቸው የተሰማው፣ ሁለገቡ የጥበብ ባለሙያ ተስፋዬ ሳህሉ ዓምና ለክብራቸው በተዘጋጀው መድረክ ላይ የተናገሩት፡፡

በብዙዎች ዘንድ ‹‹አባባ ተስፋዬ›› በመባል የሚታወቁት፣ ኪነጥበበኛው ተስፋዬ ሳህሉ ተዋናይ፣ ድምፃዊ፣ የተረት አባት፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ፣ የዳንስ አሠልጣኝ፣ መድረክ መሪና ምትሀተኛ ነበሩ፡፡ ለአምስት አሠርታት ግድም  ለኪነጥበብ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ለመዘከር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባህል ማዕከል ሚያዝያ 13 ቀን 2008 ዓ.ም. ባዘጋጀው መድረክ ጥበባዊ ሥራዎቻቸው ተዘክረው ነበር፡፡ 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...