Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየመጽሐፍ ምርቃት

የመጽሐፍ ምርቃት

ቀን:

ዝግጅት፡– ‹‹በእርግጠኝነት መሰለኝ›› የተሰኘው የየኑስ በሪሁን መጽሐፍ ይመረቃል፡፡ የልብ ወለድ አተራረክ ስልት ያለው መጽሐፍ፣ ታሪክንና ነባራዊ ሁኔታን አጣምሮ ያስነብባል፡፡

ቀን፡– ሐሙስ መስከረም 4 ቀን 2010 ዓ.ም.

ሰዓት፡- 4፡00

ቦታ፡- አዜማን ሆቴል

***

የካርቱን ድግስ

ዝግጅት፡- የቴዲማን ልዩ የካርቱን ድግስ ቤተሰብ ለጥበብ በሚል መጠሪያ ለአራተኛ ዙር ተደግሷል፡፡ አንጋፋው ወጣት የጥበብ ቤተሰቦችን በእርሳስ ካርቱን ሥዕል ይቀርብበታል፡፡

ቀን፡- ሐሙስ መስከረም 4 ቀን

ሰዓት፡- 10 ሰዓት

ቦታ፡- ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል (ካሳንቺስ)

***

የኪነ ጥበብ ምሽት

ዝግጅት፡- ‹‹ሕብረ ትርኢት›› በተሰኘው የኪነ ጥበብ ምሽት ዘጠነኛ ዙር ግጥምን በጃዝ፣ ወግ፣ ተውኔትና ሙዚቃ ይቀርባል፡፡

ቀን፡- ዓርብ መስከረም 5 ቀን

ቦታ፡- ኢትዮጵያ ሆቴል

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...