Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያ ካሏት 25 ብሔራዊ ፓርኮች መካከል የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ፣ የኦሞ ብሔራዊ ፓርክና...

‹‹ኢትዮጵያ ካሏት 25 ብሔራዊ ፓርኮች መካከል የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ፣ የኦሞ ብሔራዊ ፓርክና የአብጃታ ሻላ ሐይቅ ብሔራዊ ፓርኮች ህልውናቸው አደጋ ውስጥ ነው፡፡››

ቀን:

የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ሰሞኑን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ያስታወቀው፡፡ ሦስቱ ፓርኮችና መጠለያ ህልውናቸው ፈተና ላይ የወደቀው በየአካባቢው የሕዝብ ቁጥር ከፍተኛ መሆን፣ የዱር እንስሳት ሕገ ወጥ አደን፣ ሕገ ወጥ ሠፈራና የእርሻ ሥራ መበራከቱ ነው፡፡ የባለሥልጣኑ የብሔራዊ ፓርኮችና የዱር እንስሳት መጠለያ ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ አረጋ መኮንን ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ብሔራዊ ፓርኮች የተጋረጠባቸውን አደጋ ለመቅረፍ ባለሥልጣኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሠራር በመፍጠር መከላከሉ ላይ እየሠራ ነው።‹‹ከአካባቢ ጥበቃ ሥራ ጋር ቅርበት ያላቸው ተቋማትን በማግባባት ሁሉን አቀፍ የሆነ ግብረ ኃይል በማቋቋም ፓርኮቹ እንዲያገግሙ እየተሠራ ነው፤›› ብለዋል፡፡

 

 

 

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...