Monday, March 20, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹የ21ኛው ክፍለ ዘመን መሳፍንትና ኢትዮጵያን እንደ አገር የማስቀጠል ፈተና››

‹‹የ21ኛው ክፍለ ዘመን መሳፍንትና ኢትዮጵያን እንደ አገር የማስቀጠል ፈተና››

ቀን:

በዘለቀ ረዲ (ኢ/ር) ተጽፎ በቅርቡ ለንባብ የበቃው መጽሐፍ ‹‹የ21ኛው ክፍለ ዘመን መሳፍንትና ኢትዮጵያን እንደ አገር የማስቀጠል ፈተና›› ይሰኛል፡፡ ደራሲው በቅንጅትና በአንድነት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፏቸው የሚታወቁ ሲሆን፣ በመጽሐፉ መግቢያ እንዳሠፈሩት፣ ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበትን አጣብቂኝና የተጋረጠባትን እንደ አገር የመቀጠል ፈተና የተመረኮዘ መጽሐፍ ነው፡፡ በ14 ምዕራፍ የተከፋፈለው መጽሐፍ፣ በታሪክ ወደኋላ በመመለስና የአገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ በመዳሰስ፣ ኢትዮጵያን እንደ አገር ለማስቀጠል ምን መደረግ አለበት? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ይሞክራል፡፡ በኢትዮጵያ ለዴሞክራሲ ማጣት ምክንያት የሆኑትን የሚፈትሽና የአገሪቱን መዳኢ ዕድል የሚያሳይ መሆኑን ያዕቆብ ወልደማርያም (ዶ/ር) በመጽሐፉ ሽፋን አስፍረዋል፡፡ 236 ገጽ ያለው መጽሐፉ፣ በ75 ብር ከ99 ይሸጣል፡፡ 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ዜጎች የተፈተኑበት የኑሮ ውድነት

በኢትዮጵያ በየጊዜው እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት የበርካታ ዜጎችን አቅም...

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው ተጠየቀ

በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረጉ ድጋፎች ዘላቂነት እንዲኖራቸውና በተቀናጀ መልኩ...

ወደ ኋላ የቀረው የሠራተኞች ደኅንነት አጠባበቅ

በአበበ ፍቅር ለሠራተኞች የሚሰጠው የደኅንነት ትኩረት አናሳ በመሆኑ በርካታ ዜጎች...