Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬከናፍር

ፍሬከናፍር

ቀን:

«እመኑኝ በዚህ የሰቆቃ ወቅት ጽኑ ሕመምና ግራ መጋባት እየተሰማን ነው። ከእኛ ጋር በአንድ አገር የሚኖሩ፣ ፍቅርንና ጓደኝነትን የተጋራናቸውና ጠንቅቀን የምናውቃቸው እንዲህ ዓይነቱን ድርጊት ይፈፅሙብናል ብለን ፈጽሞ አልጠበቅንም፡፡»

በታንታ ከተማ የሚገኘው የኮፕት ኦርቶዶክስ ማር ጊዮርጊስ  ቤተ ክርስቲያን  ካህን አባ ተውፊቅ ኮቤይሽ የተናገሩት፡፡

ኢየሱስ ክርስቶስ ኢየሩሳሌም የገባበት መታሰቢያ የሆሳዕና (የዘንባባ እሑድ) በዓል፣ ሚያዝያ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. (በኮፕቲክ ካሌንደር በርሙዳህ 1 ቀን 1733 ዓመተ ሰማዕታት) በግብፅ ሲከበር ‹‹እስላማዊ መንግሥት›› በመባል የሚታወቀው ድርጅት ታንታና እስክንድርያ ከተሞች በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ላይ በጣለው አደጋ 44 ንፁሃን ሲገደሉ 126 ቆስለዋል፡፡

ሥርዓተ ቀብራቸው በማግስቱ ሲፈጸም የሰለባው ቤተዘመዶች የመንግሥት ፀጥታ አካላት አስቀድመው ጥበቃና ከለላ አለማድረጋቸውን ተችተዋል፡፡ አሁን የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታላቁ በዓል ከመድረሱ በፊት መታወጅ ይገባው ነበር ሲሉም መሰማታቸው የዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...