Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የዘንድሮው ትንሣኤ በዓል በፍፁም ሰላም ተጠናቋል፡፡››

‹‹የዘንድሮው ትንሣኤ በዓል በፍፁም ሰላም ተጠናቋል፡፡››

ቀን:

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

‹‹ከሰበታ በሬ ገዝተው ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ የነበሩ ግለሰብ በገዙት በሬ ተወግተው ሕይወታቸው አልፏል፡፡››

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት

ክርስቲያኖች ሚያዝያ 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ያከበሩት የዘንድሮው ፋሲካ፣ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በሕዝብ ግንኙነት በሰጠው ቀዳሚው መግለጫ ያስታወቀበት አገላለፅ ነው፡፡ በሌላ በኩልም የአዲስ አበባ ነዋሪ የነበሩ ግለሰብ ከሰበታ በሬ ገዝተው በአይሱዙ ጭነው ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ፣ ከክፍት ተሽከርካሪው ላይ ዘሎ የወረደውን በሬ ለመያዝ ጥረት ቢያደርጉም በሬው ተመልሶ በማሳደድ አንገታቸውን በመውጋቱ ለኅልፈት ዳርጓቸዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...