Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየኢትዮጵያ ናይል ዲስኮርስ ፎረም ከናይል ቤዚን ከአባልነት ሊሠረዝ እንደሚችል ተጠቆመ

የኢትዮጵያ ናይል ዲስኮርስ ፎረም ከናይል ቤዚን ከአባልነት ሊሠረዝ እንደሚችል ተጠቆመ

ቀን:

የኢትዮጵያ ናይል ዲስኮርስ ፎረም ፌዴራል በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀን ሕጋዊ ዕውቅና ባለማግኘቱ በዑጋንዳ ኢንቴቤ ካለው የናይል ዲስኮርስ ፎረም ዋና ቢሮ ከአባልነት ሊሠረዝ እንደሚችል ዛሬ ጥቅምት 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ተገለጸ፡፡

የፎረሙ አባል ከሆኑ አሥር አገሮች ዘጠኙ በየአገራቸው ሕግ መሠረት በመመዝገባቸው ተጠቃሚ እየሆኑ ሲሆን፣ የኢትዮጵያው ግን ሕጋዊ ዕውቅና ባለማግኘቱ በፎረም ድምፅ ከመስጠትም ሊከለከል እንደሚችል አቶ አየነው ተሠራ በዑጋንዳ ኢንቴቤ የሚገኘው የናይል ዲስኮርስ ፎረም ሪጅናል ሞኒተሪንግ ኤንድ ኢቫሉዬሽን ኦፊሰር ተናግረዋል፡፡ ኦፊሰሩ ይህን የተናገሩት የኢትዮጵያ ናይል ዲስኮርስ ፎረም በደሳለኝ ሆቴል ባዘጋጀውና የተፋሰሱ አገሮች በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚገጥማቸውን ችግር እንዴት መቋቋም ይችላሉ በሚለው ላይ በመከረበት ወቅት ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...