Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትምን የት?

ምን የት?

ቀን:

የ12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች አትሌቲክ ሻምፒዮና ዝግጅት ቀጥሏል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በየካቲት ወር መጨረሻ በአዲስ አበባ ለሚከናወነው 12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዝግጅት መቀጠሉን አስታወቀ፡፡ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ባለፈው ዓርብ ታኅሣሥ 24 ቀን 2007 ዓ.ም. በብሔራዊ የአፍሪካ ሆቴል በሰጠው መግለጫ፣ ከየካቲት 25 እስከ 29 ቀን 2007 ድረስ ለሚደረገው የወጣቶች ሻምፒዮና ብሔራዊ አትሌቶች ምርጫና የውድድሩን ዳኞች ሥልጠና ዝግጅት እያከናወነ ይገኛል፡፡ ከሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ 90 ዳኞች የሁለተኛ ደረጃ ሥልጠና እየሰጠ ከመሆኑም በላይ፣ ከነዚህ ውስጥ 50 ዳኞች ለዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (አይኤኤኤፍ) ሥልጠና እንደተመረጡ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ በሌላ በኩል ለዚሁ ለ12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች አትሌክስ ሻምፒዮና አገሪቱን ወክለው የሚወዳደሩ ብሔራዊ አትሌቶች ምርጫ ከጥር 7 እስከ 10 ባለው ጊዜ ውስጥ ለማከናወንም እንዳቀደም ተናግሯል፡፡ እስካሁን 33 የአፍሪካ አገሮች በሻምፒዮናው መሳተፍ የሚያስችላቸውን ምዝገባ እንዳጠናቀቁም ገልጿል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...