Tuesday, October 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየሰው ዘር አመጣጥ ታሪክን ክፍተት የሚሞሉ ቅሪቶች በኢትዮጵያ ተገኙ

የሰው ዘር አመጣጥ ታሪክን ክፍተት የሚሞሉ ቅሪቶች በኢትዮጵያ ተገኙ

ቀን:

ከተገኙት ቅሪተ አካላት መካከል አሥራ አንዱ የሰው ልዩ ልዩ አካል ክፍል ሲሆኑ፣ ዝርያቸው የጠፋና አሁንም ያሉ እንስሳትም ይገኙበታል፡፡ የአፍሪካ የፈረስ ዝርያ፣ ቀጭኔ፣ አውራሪስ፣ ዝሆን፣ አሳማና የዝንጀሮ ቅሪቶችና የድንጋይ መሣሪያም ይገኙበታል፡፡ ዶ/ር ብርሃኔ እንደተናገሩት፣ ግኝቶቹ በወቅቱ የነበሩትን ሰው፣ እንስሳትና መሣሪያዎች በጥልቀት ለማጥናት ይረዳሉ፡፡ ዶክተር ብርሃኔ፣ ‹‹በሰው ልጅ አመጣጥ ታሪክ እጅግ አስፈላጊ የሆነውን ክፍተት ሞልተናል፤›› ብለዋል፡፡ ግኝቱ የሰው ልጅ አመጣጥን ታሪክ ለመረዳት እንደሚያግዝና ለዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለውም አክለዋል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሩ አቶ አሚን አብዱልቃድር በበኩላቸው፣ ግኝቱ ለቀጣይ ጥናትና ምርምር ከሚኖረው አስተዋጽኦ በተጨማሪ አገሪቷን የበለጠ ያስተዋውቃል ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...