Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር​​​​​​​‹‹ፅኑ የሆነ የምግብ እጥረት የገጠማቸው 2.5 ሚሊዮን ዜጎች መሆናቸውን መንግሥት ማመን ባይፈልግም፣...

​​​​​​​‹‹ፅኑ የሆነ የምግብ እጥረት የገጠማቸው 2.5 ሚሊዮን ዜጎች መሆናቸውን መንግሥት ማመን ባይፈልግም፣ እኛ ግን ጫና ማሳደራችንን መቀጠል አለብን፡፡››

ቀን:

‹‹ፅኑ የሆነ የምግብ እጥረት የገጠማቸው 2.5 ሚሊዮን ዜጎች መሆናቸውን መንግሥት ማመን ባይፈልግም፣ እኛ ግን ጫና ማሳደራችንን መቀጠል አለብን፡፡››

     የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ጉዳዮች ኃላፊ ቫለሪ አሞስ፣ የደቡብ ሱዳንን አሳሳቢ ረሃብ አስመልክተው ከሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የተወሰደ፡፡ ኃላፊዋ ሰሞኑን ለሦስት ቀናት ስላደረጉት የደቡብ ሱዳን ቆይታ ሲናገሩ፣ በደቡብ ሱዳን ላይ የጦር መሣሪያ ማዕቀበ ካልተጣለ ረሃቡ ከእርስ በርስ ጦርነቱ ጋር ተደባልቆ ሰብዓዊ ቀውስ ይፈጥራል ብለዋል፡፡ የጦር መሣሪያ ከሌለ ተቀናቃኝ ወገኖች መዋጋት አይችሉም ብለው፣ የደቡብ ሱዳን ሕዝብም ግጭት ከሌለ ያለምንም ችግር የምግብ ዕርዳታ እንደሚያገኝ አስታውቀዋል፡፡ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡም የእርስ በርስ ግጭቱን ለማስቆምና ሕዝቡ ዕርዳታ እንዲያገኝ ጣልቃ እንዲገባ ጠይቀዋል፡፡ መንግሥትም የረሃቡን አስከፊነት ተገንዝቦ ለሰብዓዊ ርብርቡ እንዲተጋ ጥሪ አቅርበው፣ ተቀናቃኙ ወገንም ከግጭቱ ይልቅ ለነፍስ አድን እንቅስቃሴው አስተዋጽኦ ማድረግ አለበት ብለዋል፡፡  በምሥሉ ላይ የሚታዩት ቫለሪ አሞስ ናቸው፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...