Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -

በቅሎ

ቀን:

በቅሎ፤ አጋሰስ ካህያ ከፈረስ የሚደቀል፣ አባቱ አህያ እናቱ ፈረስ የሚለው፣ የአለቃ ደስታ ተክለወልድ ‹‹ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት›› (1962) ነው፡፡ ባላገሮች ከጥንት ከፍጥረት ስላልነበረ አህያና ፈረስን በማራከብ በሰው ዘዴ ስለተገኘ በምድራችን እንዲህ ያለ በቅሎ አያውቅም ተባለ ይላሉ፤ የስሙም ምክንያት ይህ እንደሆነ ይተርካሉ፡፡ በሌላ በኩል የጭን በቅሎ ሲባል መቀመጫ ሰጋርን ያመለክታል፡፡

 በተረታዊ ብሂል ‹‹በቅሎ አባትህ ማነው ቢሉት እናቴ ፈረስ ነች አለ›› ይባላል፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...