Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹የትግሉ ፋና ወጊ በሆነው ደደቢት በረሃ የተገኘሁት ለሽርሽር ሳይሆን፣ በሺሕ የሚቆጠሩ ታጋዮች ሕይወት የከፈሉበትን ዓላማ በማሳካት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ቃል ለመግባት ነው፡፡››

የሕወሓት 40ኛ ዓመት ክብረ በዓል ሲከበር፣ የትጥቅ ትግል በተጀመረበት የደደቢት በረሃ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕወሓት ታጋዮች ሕይወታቸውን የከፈሉበትን ዓላማ ለማሳካትና አደራቸውን ወደላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር፣ ኪራይ ሰብሳቢነትና ሙስና ከምንጫቸው መድረቅ አለባቸው ብለዋል፡፡ በተጨማሪም መልካም አስተዳደር ማስፈንና ፀረ ዴሞክራሲ ተግባራትን መታገል እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡ ለዚህም ወቅቱ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት መክፈል የግድ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በምሥሉ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ‹‹ክሹፍ›› በመባል የሚታወቀውንና በትግሉ ጊዜ የሚዘወተረውን የሕወሓት ታጋዮች መለያ አንገታቸው ላይ ጠምጥመው ይታያሉ፡፡  

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...