Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊስታትስቲክስ ኤጀንሲ ለሥነ ሕዝብና ጤና ዳሰሳ ጥናት ከአሜሪካው ተቋም ጋር ተፈራረመ

ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ለሥነ ሕዝብና ጤና ዳሰሳ ጥናት ከአሜሪካው ተቋም ጋር ተፈራረመ

ቀን:

ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በየካቲት 2008 ዓ.ም. ለሚያካሂደው የሥነ ሕዝብና የጤና ዳሰሳ ጥናት ዕቅድ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስምምነት መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓ.ም. ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) ጋር ተፈራረመ፡፡

ጥናቱ፣ ከፕሬዚዳንቱ አስቸኳይ የኤድስ ዕርዳታ ዕቅድ (ፔፕፋር) በተገኘ ከፊል ድጋፍ፣ በሥነ ተዋልዶና በቤተሰብ ዕቅድ ዝንባሌ፣ የሕፃናት የአመጋገብ ሁኔታ፣ ለሕፃናትና ለእናቶች በሚሰጡ የጤና አገልግሎቶች፣ በቤተሰብ ዕቅድ፣ በኤችአይቪ ኤድስ ዙሪያ ያለ ግንዛቤና የበሽታው የሥርጭት ሁኔታ ላይ ወቅታዊና ተአማኒነት ያለው መረጃ በማቅረብ ላይ ያተኮረ ነው፡፡

የሥነ ሕዝብና ጠና ዳሰሳ ጥና ዕቅድ ለማዘጋጀት የሚያስችለውን ስምምነት የተፈራረሙት፣ የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዴኒስ ዌለር ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...