Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስመራጭ ኮሚቴ ለመሰየም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስመራጭ ኮሚቴ ለመሰየም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

ቀን:

በደረጀ ጠገናው

 

ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፕሬዚዳንትና ለሥራ አስፈጻሚዎች ምርጫ አስመራጭ ኮሚቴ ለመሰየም፣ ለሐሙስ ኅዳር 14 ቀን 2010 ዓ.ም. አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ የፌዴሬሽኑ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ በጽሕፈት ቤቱ ወሰነ፡፡

 

ለአስቸኳይ ስብሰባው የሚሆን አዳራሽ ለመከራየት ፌዴሬሽኑ ስፖንሰር እያፈላለገ እንደሆነ፣ ጥቅምት 30 እና ኅዳር 1 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢንተርኮንቲነንታል ሆቴል ለተካሄደው ጉባዔ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ እንደወጣ ለማወቅ ለችሏል፡፡

በፊታችን ሐሙሱ አስቸኳይ ስብሰባ በአፋር ክልል የሚካሄደው ምርጫ የአስመራጭ ኮሚቴ መሰየም፣ ለክልል አንድ ብቻ እንዲሆን የተወሰነውን የዕጩ ተወዳዳሪዎች ቁጥር ገደብ እንዲቀር ይደረጋል ተብሏል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...