Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹የውዲቷ አገራችን አንድነት፣ ሰላምና ዕድገት ከምንም ነገር በላይ ስለሚበልጥ ቃሌን ጠብቄ ምርጫው ነፃና ፍትሐዊ እንዲሆን አድርጌያለሁ፡፡››

በቅርቡ በተካሄደው ምርጫ የተሸነፉት የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፡፡ ፕሬዚዳንት ጆናታንን ከ2.5 ሚሊዮን በላይ በሆነ ድምፅ ያሸነፉዋቸው የ72 ዓመቱ አዛውንት የቀድሞው ወታደራዊ መሪ (ጄኔራል) መሐሙዱ ቡሀሪ ናቸው፡፡ የ57 ዓመቱ ጆናታን በሥልጣን ላይ ሆነው በምርጫ የተሸነፉ የመጀመርያው ፕሬዚዳንት ሲሆኑ፣ ከምርጫው በፊት እሳቸው ቢሸነፉ ብጥብጥ ይነሳል ተብሎ ተሰግቶ ነበር፡፡ ነገር ግን እሳቸው፣ ‹‹የማንኛችንም ፍላጎት ከናይጄሪያውያን ደም አይበልጥም፤›› በማለት በገቡት ቃል መሠረት ምርጫው ነፃና ፍትሐዊ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ተግባራቸውም በዓለም ዙሪያ ተሞግሰዋል፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን ናቸው፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...