Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹እያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ ልጅ በጉዲፈቻ ቢያሳድግ የጎዳና ተዳዳሪነትን መቅረፍ ይቻላል፡፡››

‹‹እያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ ልጅ በጉዲፈቻ ቢያሳድግ የጎዳና ተዳዳሪነትን መቅረፍ ይቻላል፡፡››

ቀን:

ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ የዓለም የሕፃናት ቀንን አስመልክቶ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ባዘጋጀው መርሐ ግብር ብሌን ገመቹ የተባለች ታዳጊ የተናገረችው ነው፡፡ ኅዳር 11 ቀን 2010 ዓ.ም. የተካሄደው መርሐ ግብሩ የሕፃናት ፓርላማ አባላት የተለያዩ  ሚኒስትሮችን እንዲወክሉ የተደረገበት ነበር፡፡ ታዳጊዋ የዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ተወካይ ሆና ባደረገችው ንግግር፣ የጎዳና ተዳዳሪነት ችግርን ለመቅረፍ የአገር ውስጥ ጉዲፈቻ አንዱ መፍትሔ ሊሆን እንደሚችል ጠቁማለች፡፡ ‹‹ሁሌ ወደ ውጪ ልጆችን መላክ ሳይሆን አገር ውስጥ እያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ ልጅ ማሳደግ ይችላል፤›› ብላለች፡፡ ከጉዲፈቻ በተጨማሪ የአደራ ቤተሰብ እንደ አማራጭ እንዲወሰድም ጠይቃለች፡፡ ‹‹የአገሪቱ ሕዝቦች ለአገሪቱ ሕፃናት መቆም ይችላሉ፤›› ብላለችም ታዳጊዋ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...