Tuesday, October 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናድርቁ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በርትቷል

ድርቁ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በርትቷል

ቀን:

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዘንድሮ ድርቅ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የተጎዱ ሲሆን፣ በሴፍቲኔት ፕሮግራም ደግሞ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይረዳሉ፡፡ ድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው የክልሉ ዞኖች መካከል አንዱ የሆነው የሽንሌ ዞን ይጠቀሳል፡፡ በዚህ ዞን የተከሰተው ድርቅ በጣም የበረታ መሆኑን በቅርቡ በአካባቢው ከተደረገው የመስክ ጉብኝት ለመረዳት ተችሏል፡፡ በዚህ ጉብኝት የአውሮፓ ኅብረት አራት ኮሚሽነሮችና በቅርቡ የተሾሙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የችግሩን ጥልቀት መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ለተከሰተው ችግር በአስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ይህንን በአካባቢው ነዋሪዎች ‹‹ሙልያ›› ወይም ሁሉንም ጠራርጎ የሚወስድ የሚባል ስያሜ የተሰጠውን ፅኑ ድርቅ በተመለከተ ነአምን አሸናፊ ያጠናቀረው ዘገባ ቀርቧል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...