Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለኔ የሙያ አባቴ ናቸው፡፡››

‹‹አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለኔ የሙያ አባቴ ናቸው፡፡››

ቀን:

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት ኢሳ ሐያቱ፣ ለ39 የካፍ ጉባኤ አዲስ አበባ በደረሱበት መጋቢት 4 ቀን 2009 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ የተናገሩት፡፡ ካሜሩናዊው የካፍ ፕሬዚዳንት ከ29 ዓመታት በፊት መንበሩን የተረከቡት ነሐሴ 13 ቀን 1979 ዓ.ም. ካረፉት ኢትዮጵያዊው አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ነበር፡፡ አቶ ይድነቃቸው ካፍን ከ60 ዓመታት በፊት ከመሠረቱት አንዱና በቅድሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ከ1964 ዓ.ም. ጀምሮ ዳግም እስካረፉበት ድረስ ለ15 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ማገልገላቸው ይታወሳል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...