Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትበታላቁ ሩጫ ላይ ሁለት ሰዎች ሞቱ

በታላቁ ሩጫ ላይ ሁለት ሰዎች ሞቱ

ቀን:

ለ17ኛ ጊዜ ዛሬ ኅዳር 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በተደረገው የታላቁ ሩጫ ላይ የተሳተፉ ሁለት ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉ ታወቀ፡፡ ለጊዜው ስማቸው ያልታወቁት ሟቾች አንደኛው ጎተራ አካባቢ ወድቆ በዚያው ሕይወቱ ሲያልፍ፣ ሁለተኛው ግን ሩጫውን ጨርሶ ከገባ በኋላ ወድቆ ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ለሕክምና ቢወሰድም በዚያው ሕይወቱ ሊያልፍ ችሏል፡፡

የዘንድሮው ታላቁ ሩጫ ከ44 ሺሕ በላይ ተሳታፊዎችን ያሳተፈ ሲሆን፣ ሩጫው ከጊዜ ወደ ጊዜ የጎብኚዎችን ቀልብ እየሳበ የመጣ የጎዳና ላይ ሁነት መሆን ጀምሯል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...