Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹…ዴሞክራሲው መስፋት አለበት! የመቻቻል፣ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ፣ ከመሸማቀቅ ወጥቶ ሰው በነፃነት የሚከራከርበትና...

‹‹…ዴሞክራሲው መስፋት አለበት! የመቻቻል፣ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ፣ ከመሸማቀቅ ወጥቶ ሰው በነፃነት የሚከራከርበትና እነዚህ የመሳሰሉ ነገሮች መፍጠር አለብን ብዬ አምናለሁ፡፡››

ቀን:

የቀድሞው የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በረከት ስምዖን፣ በጎንደር ከተማ በቅርቡ በተደረገው የአማራና የትግራይ የሕዝብ ለሕዝብ መድረክ ላይ የተናገሩት፡፡ አቶ በረከት በዲስኩራቸው ምሁራን በውጪ ያሉት ኢትዮጵያውያን ጭምር፣ ‹‹በመድረኩ ማሳተፍ አለብን›› ብለው የተንደረደሩት ‹‹ከዚህ ከደረስንበት ወደሚቀጥለው እንዴት ነው የምንሄደው ብለን አሳታፊ በሆነ መንገድ መመለስ አለበት›› በማለትም ነው፡፡ በቅርቡ ከመንግሥታዊ ሥልጣናቸው በፈቃዳቸው የለቀቁት አቶ በረከት፣ መንግሥት ለውጦችን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚኖርበት፣ የተመዘገቡ ለውጦች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ማስቆም አለበት ብለዋል፡፡ ‹‹ፖሊሲዎች ላይ የሚሰነዘሩትን ያልተገቡ ተፅዕኖዎችን መቋቋም የሚችል መንግሥት መሆን አለበት፡፡ በዚህ ደረጃ ብዙ ችግሮች ናቸው ያሉት፤›› በማለትም አስረግጠው ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...