በኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ውስጥ ተፈጠረ የተባለውን ችግር ለማጣራት በሳምንቱ መጀመርያ ላይ የንግድ ምክር ቤቱን ጠቅላላ ጉባዔና ምርጫ ያገደው ንግድ ሚኒስቴር፣ ለችግሩ መንስዔዎች ናቸው ባላቸው የንግድና ዘርፍ ምክር ቤቶች ላይ ዕርምጃ እንዲወሰድ መመርያ ሰጠ፡፡
ንግድ ሚኒስቴር ይህን ውሳኔ ያሳለፈው በመGለው መድረክ በቅርቡ የንግድ ምክር ቤቱን እንዲያጣራ የተመረጠው ግብረ ኃይል ተወካይ፣ አሉ ስለተባሉት ችግሮች ማብራሪያ መስጠታቸውንም ለማወቅ ተችሏል፡፡