Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ከሦስቱ ዕጩዎች አንዱ ሆኑ

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ከሦስቱ ዕጩዎች አንዱ ሆኑ

ቀን:

ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም ጤና ድርጅትን (ዓጤድ) በዋና ዳይሬክተርነት ለመምራት ለሚደረገው የመጨረሻው ውድድር ካለፉት ሦስት ዕጩዎች አንዱ ሆኑ፡፡ ከዶ/ር ቴድሮስ በተጨማሪ ዕጩ የሆኑት ብሪታኒያዊው ዶ/ር ዴቪድ ናባሮና ፓኪስታናዊቷ ዶ/ር ሳኒያ ኒሽታር ናቸው፡፡ ዓጤድ ባለፈው ረቡዕ (ጥር 17 ቀን 2009 ዓ.ም.) ያደረገውን የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባውን እንዳጠናቀቀ ይፋ እንዳደረገው፣ ከመጨረሻዎቹ አምስቱ ውስጥ የነበሩት ሁለቱ ተቀናቃኞቹ ፈረንሣዊው ፊሊፕ ዶዝ ብሌዚ፣ ጣሊያናዊው ፍላቪያ ቡስትርዮ ለፍጻሜው ሳያልፉ ቀርተዋል፡፡ ከሦስቱ ዕጩዎች አሸናፊ የሚሆነውና በዋና ዳይሬክተርነት የሚሰየመው ከአራት ወራት በኋላ በሚካሄደው የአባል አገሮቹ ጠቅላላ ጉባኤ ይሆናል፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...