Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አብደላ ሳላህ ተገደሉ

የቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አብደላ ሳላህ ተገደሉ

ቀን:

የቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳላህ በሰነዓ ቤታቸው ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት እንደተገደሉ አልጀዚራ የቲ ሬዲዮን ጠቅሶ ዘገበ፡፡

በሰነዓ በሚገኘው የሳላህ ቤት አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች  ቤታቸው በቲ አማጽያን የቦምብ አደጋ እንደተፈጸመባቸው መናገራቸውንም አልጀዚራ ዘግቧል፡፡

ነገር ግን የሳላህ ጄኔራል ፒፕልስ ኮንግረስ ፓርቲ ፕሬዚዳንቱ ሞተዋል ተብሎ የተሰራጨውን ዘገባ አጣጥሎታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...