- Advertisement - - Advertisement - ስፖርትፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 አሳደገ ፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 አሳደገ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 11, 2017 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የዓለምን እግር ኳስ በበላይነት የሚመራው ፊፋ እ.ኤ.አ. በ2026 ለሚያከናውነው የዓለም ዋንጫ የተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 ማሳደጉን ይፋ አደረገ፡፡ ቢቢሲ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጆቫኒ ኢንፋንቲኖ ጠቅሶ እንደ ዘገበው፣ ማክሰኞ ጥር 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ተቋሙ በዙሪክ ባደረገው ስብሰባ ቁጥሩን ከ32 ወደ 48 ከፍ እንዲል በድምፅ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ Previous articleመራመድ የተሳናት አፍዴራNext articleክርስቲያኖ ሮናልዶ የዓመቱ የፊፋ ምርጥ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ አንባቢ - December 3, 2023 ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ... እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን… አንባቢ - December 3, 2023 በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ... ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች አንባቢ - December 3, 2023 በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ... ‹‹መንግሥት ለአገር ውስጥ የኅትመት ኢንዱስትሪ ገበያ ከመፍጠር ጀምሮ ሥራ የመስጠት ኃላፊነት አለበት›› አቶ ዘውዱ ጥላሁን፣ የኢትዮጵያ አሳታሚዎችና አታሚዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ ምሕረት ሞገስ - December 3, 2023 የኅትመት መሣሪያ በጉተምበርግ ከተፈበረከ ከ400 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ በ1863...