Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 አሳደገ

ፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 አሳደገ

ቀን:

የዓለምን እግር ኳስ በበላይነት የሚመራው ፊፋ እ.ኤ.አ. በ2026 ለሚያከናውነው የዓለም ዋንጫ የተሳታፊ አገሮችን ቁጥር ወደ 48 ማሳደጉን ይፋ አደረገ፡፡

ቢቢሲ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጆቫኒ ኢንፋንቲኖ ጠቅሶ እንደ ዘገበው፣ ማክሰኞ ጥር 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ተቋሙ በዙሪክ ባደረገው ስብሰባ ቁጥሩን ከ32 ወደ 48 ከፍ እንዲል በድምፅ መወሰኑን አስታውቋል፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...