Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናኢትዮጵያውያን በሊቢያ ችግር ውስጥ መሆናቸውን መንግሥት አስታወቀ

ኢትዮጵያውያን በሊቢያ ችግር ውስጥ መሆናቸውን መንግሥት አስታወቀ

ቀን:

ኢትዮጵያውያን በሊቢያ ችግር ውስጥ መሆናቸውን መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠ አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ የት እንደሚገኙ ካይሮ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንዳጣራም አስታውቋል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም በኮትዲቯር በተደረገ ውይይት የሊቢያ መንግሥት በሊቢያ የተንሰራፋውን የባሪያ ንግድ እንዲያስቆም ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠ ገልጸው፣ ይህንን ማድረግ ካልቻለ ግን የአፍሪካ አገሮች የራሳቸውን ዕርምጃ ለመውሰድ እንደወሰኑ ተናግረዋል፡፡

ለስደተኞቹ ደኅንነት ሲባል የት እንዳሉ ከመግለጽ የተቆጠቡት አቶ መለስ፣ ስደተኞቹን ለማስወጣት የኢትዮጵያ መንግሥት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡

ሊቢያ በአሁኑ ጊዜ በአብዛኛው መንግሥት አልባ የሆነ አገር ስለሆች፣ ምን ያህል ስደተኞች እንዳሉ ለማወቅ አስቸጋሪ አድርጎታል ሲሉ ቃል አቀባዩ አስረድተዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...