Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

የቀድሞው የትምህርት ሚኒስትር የአሁኑ የኢሕአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሺፈራው ሽጉጤ፣ ለ‹‹ዘመን›› መጽሔት ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ የአገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ መጽሔቱ ለኃላፊው ካቀረበላቸው ጥያቄዎች አንዱ ለሆነው፣ በየደረጃው ያሉ አመራሮች ድጋፍ እየሰጡ በአዲስ አበባና በክልል የተሠሩ መኖሪያ ቤቶች ሕገወጥ ብለው እንዲፈርሱ ያደረጉትን ኃላፊዎች ይዞ፣ መልካም አስተዳደርን ማምጣት ይቻላል ወይ? ለሚለው የሰጡት ዘይቤያዊ ምላሽ ነው፡፡ ቤቱን ያስፈረሰ ብቻ ሳይሆን ሥርዓቱን ሲመራ የነበረውን ኃይል ጨምሮ ሁሉ በየደረጃው ተጠያቂና ተሳታፊ የነበረ ሁሉ ለሕግ የሚቀርብበት ሥርዓት መኖር እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡ አያይዘውም ‹‹ዋናው ጉዳይ ግን እነርሱን አሁን ከላይ ብናጠፋቸው ፍልፈል ላይ እንደሚተከል ችግኝ ነው የሚሆነው፤ ለዚህ መድኃኒቱ የሚሆነው ፍልፈሉን ማውጣት ነው፤›› ብለዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...