Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየሶማሌላንድ አምስተኛው ፕሬዚዳንት ቃለ መሃላ ፈጸሙ

የሶማሌላንድ አምስተኛው ፕሬዚዳንት ቃለ መሃላ ፈጸሙ

ቀን:

ጥቅምት ላይ በሶማሌላንድ በተካሄደው ምርጫ ያሸነፉት ሙሴ ባሂ አብዲን ዛሬ ቃለ መሃላ ፈጽመው የፕሬዚዳንትነት ሥራቸውን ጀመሩ፡፡

በዴሞክራሲያዊ መንገድ ጥቅምት ላይ የተመረጡት ሙሴ ባሂ አብዲ የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ሲላንዮን በመተካት የሶማሌላንድ አምስተኛ ፕሬዚዳንት ለመሆን በቅተዋል፡፡

የፕሬዚዳንቱ የቃለ መሃል ሥነ ሥርዓት በተለያዩ የጎረቤትና የአውሮፓ አገሮች ልዑካን ቡድን ታዳሚነት ተካሂዷል፡፡

አዲሱ ፕሬዚዳንት የሶማሌላንድን የኢኮኖሚ መውደቅ፣ ድህነትና የፀጥታ ጉዳይ ዋነኛ ሥራቸው እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...