Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናፕሬዘዳንቱ ለስምንት ተሿሚዎች የሙሉ አምባሳደርነት ሹመት ሰጡ

ፕሬዘዳንቱ ለስምንት ተሿሚዎች የሙሉ አምባሳደርነት ሹመት ሰጡ

ቀን:

ፕሬዘዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ዓርብ ኅዳር 9 ቀን 2009 ዓ.ም. አገሪቱን በውጭ አገሮች ለሚወክሉ ስምንት ተሿሚዎች የሙሉ አምባሳደርነት ሹመት ሰጡ፡፡ ምንም እንኳ ተሿሚዎቹ የሚሄዱባቸው አገሮች ባይገለጽም፣ በቅርቡ ከያዙት የሚኒስትርነት ሥልጣን የተነሱ ይገኙበታል፡፡ በዚህ መሠረት የቀድሞው የወጣቶችና የስፖርት ሚኒስትር አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ የቀድሞዋ የሴቶችና ሕፃናት ሚኒስትር ወ/ሮ ዘነቡ ታደሰ፣ የቀድሞው የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር አቶ ቶሎሳ ሻጊ፣ የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዘዳንትና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፀጥታ አማካሪ አቶ ፀጋዬ በርሄ፣ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ረጋሳ ከፍአለ፣ በሶማሊያ የኢትዮጵያ የቀድሞ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አህመድ፣ እንዲሁም አቶ ግርማ ተመስገን በፕሬዘዳንቱ መሾማቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...