Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን በረኛ የነበረው ክብረ አብ ዳዊት ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን በረኛ የነበረው ክብረ አብ ዳዊት ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

ቀን:

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በረኛ የነበረው የሐዋሳ ከተማው ክብረ አብ ዳዊት ሥርዓተ ቀብር ኅዳር 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ተፈጸመ፡፡

ክብረ አብ በእሳት አደጋው ከሁለት የ6 ወርና የ3 ዓመት ልጆቹ ጋር ሕይወቱ ያለፈው ኅዳር 6 ቀን ሲሆን፣ ሥርዓተ ቀብሩም በሐዋሳ ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን መፈጸሙ ታውቋል፡፡

በመኖሪያ ቤቱ በተነሳው የእሳት ቃጠሎው መንስኤ በፖሊስ እየተጣራ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡

ክብረ አብ በሐዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ በተጠባባቂ በረኛነት በሚጫወትበት ጊዜ፣ በማርያኖ ባሬቶ በሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ኦሊምፒክ ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ነበር፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...