Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ሰዎች ለተሻለ ሕይወት ከአንድ አገር ወደ ሌላው ሲሰደዱ፣ ስለራሳችን ጥቅም ብቻ ሳይሆን በማሕጸን ውስጥ ስላለ ሕፃንም ይሁን ስለ እናቱ አልያም ስለ ቤተሰቡም ማሰብ አለብን፡፡ ይህንን ኃላፊነታችንን ለመወጣት ስለምንሻ ከተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ውይይት እናደርጋለን፡፡››

ተሰናባቹ ሊቀ ጳጳስ ጆሴፍ ኩርት፣ ሰሞኑን በአሜሪካ የካቶሊክ ጳጳሳት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ጳጳሳቱ አዲሱ የትራምፕ አስተዳደር ለተሻለ ሕይወት ወደ አሜሪካ ለሚጎርፉት መፃተኞች ‹‹ተጨባጭ ዕርምጃ›› እንዲወስድ ሊቀጳጳስ ጆሴፍ በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የቅስቀሳ ሒደት ሰብአዊ መብትን የሚጋፉ አካሔዶች እንደነበሩ አስታውሰው፣ ‹‹ላለፉት 99 ዓመታት እንዳደረግነው፣ ከዚህ አልፈን በሥልጣን ያሉትን አመራሮች በማክበር እውነቶችን የተመረኮዘ መንገድ መከተል አለብን፡፡ ለውጥን በመፈለግም በሁለቱም ኮንግረሶች ከዶናልድ ትራምፕ አመራሮች ጋር እንወያያለን፤›› በማለት አስረግጠው ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...