Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየጨፌ ኦሮሚያ አዲሶቹ ተሿሚዎች

የጨፌ ኦሮሚያ አዲሶቹ ተሿሚዎች

ቀን:

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት (ጨፌ) ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ባካሄደው አምስተኛ የሥራ ዘመን ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ፣ በቅርቡ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡትን አቶ ለማ መገርሳ የክልሉ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል፡፡ አቶ ለማ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አማካይነት ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኋላ፣ የክልሉን መንግሥት ካቢኔ አባላት ለምክር ቤቱ አቅርበው አፀድቀዋል፡፡ በአዲሱ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቅራቢነት ሹመታቸው የፀደቀላቸው ተሿሚዎች 21 ሲሆኑ፣ ከእነሱም ውስጥ 16 የሚሆኑት ከዚህ ቀደም በካቢኔው ውስጥ ያልሠሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ከመካከላቸውም ስምንቱ የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት አለመሆናቸውን፣ ከተሿሚዎቹ ውስጥ ደግሞ ሦስቱ የኦሕዴድ አባል እንዳልሆኑ ተሰምቷል፡፡ የማነ ናግሽ በአዲሱ የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ሹመት ላይ ያጠናቀረውን ዘገባ ለመመልከት እዚህ ላይ ይጫኑ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...