Monday, September 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ለኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት፣ የምድሪቱ ብሔር ብሔረሰቦች በድብብቆሽ ዲፕሎማሲ ሳይሆን በልብ ግልጽነት ፊት ለፊት ተገናኝተው በመደማመጥና በመቀራረብ፣ በንሥሐና በይቅርታ በመቀባበል በማያዳግም ሁኔታ ያለፈውን በመቅበር ለወደፊት በምሕረትና በጽድቅ ላይ የተመሠረተ በምድሪቷ ስፋት ከዳር እስከ ዳር የሰላም እጅ መዘርጋት ነው፡፡ ይህንን እጅ እግዚአብሔር የሰጠን ለሰላም እንጂ ለመዋጋት አይደለም፡፡››

ቄስ ዶክተር ቶሎሳ ጉዲና፣ በአትላንታ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ባለፈው ሳምንት በቤተ ክርስቲያን ለተገኙ ምዕመናን ስለወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ቄስ ዶ/ር ቶሎሳ አያይዘውም እግዚአብሔር የሰየመን፣ መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠራን የዓለም ሕዝብ የሚያውቀን ኢትዮጵያ ብሎ ነው ብለዋል፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...