Monday, September 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናኦሮሚያ በአዲስ አበባ ባላት ልዩ ጥቅም ላይ ሊካሄድ የነበረው ሕዝባዊ ውይይት ለሌላ...

ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ባላት ልዩ ጥቅም ላይ ሊካሄድ የነበረው ሕዝባዊ ውይይት ለሌላ ጊዜ ተላለፈ

ቀን:

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፍትህ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ባላት ልዩ ጥቅም ለመወሰን በተረቀቀው አዋጅ ላይ ሊያደርገው የነበረውን ሕዝባዊ ውይይት ለሌላ ጊዜ አስተላለፈ፡፡

ውይይቱ ከተጀመረ በኋላ ተቋርጦ ለሌላ ጊዜ የተላለፈው በውይይቱ የተገኙ የኦሮሞ ተወላጆችና የክልሉ አመራሮች፣ የክልሉ ሰላም ባልተረጋጋበት ሁኔታ በልዩ ጥቅም ጉዳይ ላይ ተረጋግተን መወያየት አንችልም በማለት ባነሱት ሐሳብ ምክንያት ነው፡፡

ውይይቱ ሊካሄድ የነበረው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዳራሽ ነበር፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...