Tuesday, December 5, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ በሰላም ተቃውሞን መግለጽ ይቻላል ብለዋል፡፡ አዎ፡፡ መንግሥት በሚፈልገው መልኩ ወይም መንግሥትን ለመደገፍ ከሆነ የከተማ አውቶቡስ ሳይቀር ተመድቦ መሰለፍ ይቻላል፡፡ ፌዴራል ፖሊስም ያጅባል፡፡ ችግሩ ሕዝብ የራሱን ጥያቄ ይዞ ሲነሣ ነው፡፡››

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አንድ መምህር፣ በኢትዮጵያ ባለፈው ሩብ ምታመት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት አስመልክቶ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አማካይነት በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተናገሩት ኃይለ ቃል ነው፡፡ በኢትዮጵያ ስብሰባ ማዕከል አዳራሽ መስከረም 9 ቀን 2009 ዓ.ም. በተካሄደውና የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ካሳ ተክለብርሃን በመሩት መድረክ፣  ምሁራኑ ስለ አገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች በፍትሐዊ ሀብትና ሥልጣን ክፍፍል፣ ከንግግር ነፃነት፣ ከትምህርት ጥራትና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችና አስተያየቶችን ሰንዝረዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...