Saturday, December 9, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹መንግሥት የተፈጠረውን ሁከት ለማረጋጋት ከታዋቂ ሰዎችና ከአገር ሽማግሌዎች ጋር እየሠራ ነው››

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ ለሆነ የእስያና የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች አምባሳደሮች ገለጻ ባደረጉበት ወቅት ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፡፡ አምባሳደር ታዬ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ሁከቶች ሕዝቡ ለሚያነሳቸው የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄዎች የመንግሥት ምላሽ በመዘግየቱ ነው ብለዋል፡፡ አምባሳደሮቹ በሁከቶቹ ምክንያት ለደረሰው ጉዳት እየተደረገ ስላለው ማጣራት ላቀረቡት ጥያቄ፣ መንግሥት ያለምንም ጣልቃ ገብነት ማጣራት የሚያደርግ አካል መመደቡን ተናግረዋል፡፡ በምሥሉ የሚታዩት አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...