Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትገኙ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤ በልዩ ልዩ የሥራ መስክ የተሰማራችሁ ወገኖችና የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማኅበራዊ እሴቶችን ማለትም እውነት፣ ነጻነት፣ ፍትሕና ፍቅርን መርህ በማድረግ  የሰላምና የመተባበር፣ ግጭትን በውይይት በመፍታት ረገድ በዓለም እንደቀድሞው የታወቅን ሕዝብ ሆነን እንድንቀጥል ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ቤተ ክርስቲያናችን በእግዚአብሔር ስም ትማጠናለች፡፡››

ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካውያን ጳጳሳት ጉባኤ ፕሬዚዳንት፣ የምሥራቅ አፍሪካ ጳጳሳት ጉባኤዎች ኅብረት ሊቀመንበር፣  በአገሪቱ የተከሰተውን ወቅታዊ ‹‹ግጭት›› አስመልክቶ ነሐሴ 6 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም. ካስተላለፉት የሰላም ጥሪ የተወሰደ፡፡ ካርዲናል ብርሃነየሱስ ባስተላለፉት የሰላም ጥሪ፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የሕዝብን ጥያቄ በየደረጃው አፋጣኝ መልስ በመስጠትና የሰላም ውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት የማረጋጋትና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጠንክረው እንዲሠሩ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን አበክራ ትመክራለች ብለዋል፡፡

 

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...

ማን ይቻለን?

በጠዋት የተሳፈርንበት ታክሲ ውስጥ በተከፈተው ሬዲዮ፣ ‹‹ይኼኛው ተራራ ያን...