Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልምን የት?

ምን የት?

ቀን:

‹‹ስንፋታ እንደግስ››

‹‹እነዚህ ጉንዳኖች ፊት ለፊቴ ያሉ

የተጋጠን አጥንት ከበዋል በሙሉ

ካለሥጋ ቀርቶ ያ..አጥንት በዕርቃን

መሪ አጡ ከመሃል አንሂድ ባይ በቃን››

ይህ አንጓ ‹‹ዝክረ ጉንዳን!›› በሚል ርእስ መኳንንት መንግሥቱ የገጠመው ነው፡፡ ይህንና ሌሎች 80 ግጥሞቹን የያዘው የግጥም መድበል መሰንበቻውን ለኅጽመት አብቅቷል፡፡ ‹‹ስንፋታ እንደግስ›› የሚል ርእስ የሰጠውን መድበሉን ሐሙስ፣ ነሐሴ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በ11፡30 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል እንደሚስመርቅ ገጣሚው አስታውቋል፡፡ የመድበሉ ዋጋ 35 ብር ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...