Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ባለቤቱ የማይታወቅና የጦር መሣሪያ ጭምር በመታጠቅ ሰልፍ ለማድረግ የሚደረግ እንቅስቃሴ ሕገወጥ ተግባር ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ደርጊት ሲያጋጥም ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭና የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት የሚጎዳ በመሆኑ መንግሥት ዕርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል፡፡››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በወቅታዊ የአገሪቱ ጉዳዮች ዓርብ ሐምሌ 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ፡፡ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ቅዳሜና እሑድ ትዕይንተ ሕዝብ እንደሚካሄድ መገለጹን ተከትሎ በዋዜማው ማሳሰቢያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፣ በአገሪቱ ባለፉት 15 ዓመታት በተደረገው የተሐድሶ እንቅስቃሴ የተገኙ ውጤቶችንና የገጠሙ ችግሮችን ለመገምገም ዝግጅት መደረጉን ሳይገልጹ አላለፉም፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...