- Advertisement -

ፍሬ ከናፍር

‹‹ባለቤቱ የማይታወቅና የጦር መሣሪያ ጭምር በመታጠቅ ሰልፍ ለማድረግ የሚደረግ እንቅስቃሴ ሕገወጥ ተግባር ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ደርጊት ሲያጋጥም ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭና የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት የሚጎዳ በመሆኑ መንግሥት ዕርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል፡፡››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በወቅታዊ የአገሪቱ ጉዳዮች ዓርብ ሐምሌ 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ፡፡ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ቅዳሜና እሑድ ትዕይንተ ሕዝብ እንደሚካሄድ መገለጹን ተከትሎ በዋዜማው ማሳሰቢያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም፣ በአገሪቱ ባለፉት 15 ዓመታት በተደረገው የተሐድሶ እንቅስቃሴ የተገኙ ውጤቶችንና የገጠሙ ችግሮችን ለመገምገም ዝግጅት መደረጉን ሳይገልጹ አላለፉም፡፡

 

 

Previous article
Next article
- Advertisement -

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን

ከ ተመሳሳይ አምዶች

‹‹የሕጎች ብዛት መፈራራትን እንጂ እውነተኛ ሰላምን ማምጣት አይችሉም››

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ወቅታዊ  ጉዳዮችን አስመልክተው  ባስተላለፉት አባታዊ የሰላም ጥሪ ላይ የተናገሩት። ቅዱስ ፓትርያርኩ አያይዘውም ሰላም በማጣታችን ዛሬም ስለምግብ የሚጨነቅ ሕዝብ አገልጋይ...

‹‹ዘር ቆጠራውን ተዉት የአባቶቻችሁን አገር ኢትዮጵያን አክብሩ!›› ይህን ኃይለ ቃል ከዓመታት በፊት የተናገሩት ትናንት ያረፉት

አንጋፋው ፖለቲከኛና የቢዝነስ ሰው የፓርላማ አባል የነበሩት፣ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ናቸው። 'አንድ አገር ነን አገራችንን እናክብር' ሲሉ የኖሩት አቶ ቡልቻ፣ ኢትዮጵያ እንዳለች፣ እንደ ነበረች፣...

‹‹መጪው ትውልድ ከቀደሙት ሰዎች ውርስ ጋር የሚገናኝበት የታሪክ ሀብልና ሰንሰለት ነው››

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የታደሰው ብሔራዊ ቤተ መንግሥት የምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ የቆምንበት ስፍራ ከንጉሠ ነገሥታዊ ስብሰባዎች እስከ ውስብስብ የዲፕሎማሲ ድርድሮች ድረስ አሻራ...

‹‹ፈረንሣይ  የሕግ የበላይነትን በሽግግር የፍትሕ ሒደት አማካይነት እንዲከበር ትፈልጋለች፤››

የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ በአዲስ አበባ የነበራቸውን የአንድ ቀን ጉብኝት ሲያጠቃልሉ በሰጡት መግለጫ የተናገሩት።  ከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ  መንግሥትና በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ መካከል...

‹‹ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ የምንሠራው ሥራ ለአገር አደጋ ነው››

የፍትሕ ሚኒስትር ደኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)፣ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ የተናገሩት፡፡  ሚኒስትር ደኤታው አያይዘውም፣ በፍትሕ ሥርዓቱ በተለይም ዳኞች ተጠያቂነትን በመተው ነፃነት ላይ ብቻ...

‹‹ካለመግባባት የምናተርፈው ከሰላም የምናጎድለው እንደሌለ ከእኛ የተሻለ የተገነዘበ ሊኖር አይችልም››

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ ኅዳር 29 ቀን የዋለውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን አስመልክተው ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ። 'አገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት' በሚል መሪ  ቃል  በተከበረው ...

አዳዲስ ጽሁፎች

መንግሥት ገቢ ከመሰብሰብ ባሻገር ለሕዝብ ኑሮ ትኩረት ይስጥ!

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማደግ ያለበት በተገኘው ቀዳዳ ሁሉ ከሚሰበሰብ ታክስ ብቻ ሳይሆን ከግብርና፣ ከኢንዱስትሪ፣ ከማዕድን፣ ከአገልግሎትና ከሌሎች ሀብት አመንጪ ዘርፎች ጭምር ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ቁጥራቸው...

የኢትዮጵያን ትንሳዔ ለማብሰርና ለመከወን ምን እናድርግ?

በጌታነህ አማረ ኢትዮጵያ ማለት ታላቅ አገር ቀደምት የሰው ዘር መገኛና የሥልጣኔ ባለቤት የሆነች አገር እንደነበረች ታሪክ ሲያወሳን ይኖራል። በዚያውም ልክ ይህች ታላቅ ነበረች የምትባል አገር...

የምድራችን (የሰው ልጆች) ተማፅኖ — አረንጓዴ ፖለቲካ!

(ወጥመዶችና ማምለጫችን) በታደሰ ሻንቆ የወጥመዶች ዓለም በአፍሪካ ቀንድ አገሮች ዘንድ ያሉ ውዝግቦችና ግጭቶች ምንም ተቀባቡ ምን፣ መሬትን ውኃን አፈርን ማዕድናትን ንግድንና መሰል ጥቅሞችን የተመለከቱ ናቸው፡፡ በእነዚህ...

‹‹መንግሥት ከሁሉም ነገር በላይ ቅድሚያ ሰጥቶ የኢኮኖሚ ጫናውን ለመቀነስ የነዳጅ ድጎማውን መቀጠል ይኖርበታል›› ሰርካለም ገብረ ክርስቶስ (ዶ/ር)፣  የነዳጅ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ

የነዳጅ ግብይት ሥርዓትን ለመዘርጋትና ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ አዲስ አዋጅ ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቋል፡፡ በኢትዮጵያ በነዳጅ ሥርጭት ግብይትና በአጠቃላይ በዘርፉ ያሉትን ማነቆዎች...

ስለካፒታል ገበያ ምንነትና ፋይዳ ያልተቋረጠና የተብራራ መረጃ ማድረስ ያሻል!

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡ አገራዊ ኢኮኖሚውን ከመደገፍና ለተለያዩ ኢንቨስትመንቶች የሚውል ካፒታል ለማሰባሰብ እንደ አንድ አማራጭ የሚወሰድና ለኢትዮጵያ እንደ አዲስ ምዕራፍ የሚታይ ዕርምጃ...

ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተያዘለት የሥነ ተዋልዶ ጤና ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

በኢትዮጵያ በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተከሰቱ ጦርነቶችና ግጭቶች ምክንያት እየተስተጓጎለ የመጣውን የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት መልሶ ለማጠናከር ያስችላል የተባለ የ1.28 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ...
[the_ad id="124766"]

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን